ብሉይ ኪዳን
ብሉይ ኪዳን | |
---|---|
![]() | |
ኦሪት | |
ኦሪት ዘፍጥረት•ኦሪት ዘጸአት | |
ኦሪት ዘሌዋውያን•ኦሪት ዘኊልቊ• ኦሪት ዘዳግም | |
መጽሐፍት | |
መጽሐፈ እያሱ ወልደ ነነዌ መጽሐፈ መሳፍንት | |
መጽሐፈ ሩት መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ | |
መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ | |
መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ | |
መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ መጽሐፈ ዕዝራ | |
መጽሐፈ ነህምያ | |
መጽሐፈ መክብብ | |
መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን | |
ትንቢት | |
ትንቢተ ኤርምያስ | |
ሰቆቃው ኤርምያስ ትንቢተ ሕዝቅኤል | |
ትንቢተ ሆሴዕ | |
ትንቢተ አሞጽ ትንቢተ ሚክያስ | |
ትንቢተ ኢዩኤል ትንቢተ አብድዩ | |
ትንቢተ ዮናስ ትንቢተ ናሆም | |
ትንቢተ ዕንባቆም ትንቢተ ሶፎንያስ | |
ትንቢተ ሐጌ | |
ትንቢተ ሚልክያስ | |
ተጨማሪ መጽሐፍት | |
ብሉይ ኪዳን ከክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴ፣ ዳዊት፣ ሰሎሞን፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የመጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው ። እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ።
ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው ። በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው።